Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tg-me/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kaletsidkzm/-9200-9201-9202-9203-9204-9205-9206-9207-9208-9209-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tg-me/post.php on line 50
ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ/ሕ/ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል | Telegram Webview: kaletsidkzm/9201 -
Telegram Group & Telegram Channel
የሰንበት ትምህርት ቤታችን 60ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ እና ዓመታዊ የምስጋና ቀን
መካነ ህይወት ሰንበት ትምህር ቤት
የካቲት 9/2017
"እርስ በእርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ ደቀመዛሙርቴ እንደሆናችሁ ሰዎች በዚህ ያውቃሉ" ዩሐ13፥35
 የሰንበት ትምሀርት ቤታቸውን ጥሪ አክብረው በተገኙ አባቶቻችን  እህት ወንድሞቻችን በደማቅ ሁነታ በደስታ በፍቅር ተከብሯል ።
በዕለቱም ጉባኤውን በአባቶች ጸሎት ተከፈተ ከዛም በመቀጠል በህጻናት አንደበት ያማረ ዝማሬ ቀርቧል ።ከዝማሬው መልስ መካነ ሕይወት ሰንበት ትምሀርት ቤታችን ካፈራቻቸው አሁንም ድረስ በደብራችህ በስብከተ ወንጌል ኃላፊነት እያገለገሉ በሚገኙት በመጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ሐብታሙ እለቱን የሚስማማ ቃለ ወንጌል ተመግበናል ።
በጉባያችንም መሀል ልባችንን በሀሴት የሞላው ለረጅም ጊዜ ከቤታችን ያልነበረው የምንወደው ወንድማችን ዘማሪ ሀዋዝ በመሃላችን ተገኘቶ የእናት መካነ ሕይወትን ፍቅር በደስታ እንባ በዝማሬ አጅቦ ገልጾልናል ።
እንዲህ እንዲህ እያልን በደስታ እና በፍቅር አሳልፈነዋል። ይሄ ተጀመረ እንጂ አመቱን በሙሉ የእናት መካነ ሕይወት ልደት ይከበራል እና በእግዚአብሄር ቃል በዝማሬ በአገልግሎት  በሰንበት ትምሀርት ቤታችን ውስጥ ያለፋቹ አባላት ኑ በፍቅር እንሰብሰብ  እንላለን ።
የጉባዔውን ትምህርቶች መርሐ ግብሮች በሰ/ት/ቤታችን የዩቲዩብ ገፅ በቅርብ ቀን የምንለቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የሰንበት ትምህርት ቤቱን ማህበራዊ ድረ-ገፆች በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ አገልግሎቱን ይደግፉ፡፡
እናት መካነ ሕይወት በጥበብ እደጊ



tg-me.com/kaletsidkzm/9201
Create:
Last Update:

የሰንበት ትምህርት ቤታችን 60ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል መክፈቻ እና ዓመታዊ የምስጋና ቀን
መካነ ህይወት ሰንበት ትምህር ቤት
የካቲት 9/2017
"እርስ በእርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ ደቀመዛሙርቴ እንደሆናችሁ ሰዎች በዚህ ያውቃሉ" ዩሐ13፥35
 የሰንበት ትምሀርት ቤታቸውን ጥሪ አክብረው በተገኙ አባቶቻችን  እህት ወንድሞቻችን በደማቅ ሁነታ በደስታ በፍቅር ተከብሯል ።
በዕለቱም ጉባኤውን በአባቶች ጸሎት ተከፈተ ከዛም በመቀጠል በህጻናት አንደበት ያማረ ዝማሬ ቀርቧል ።ከዝማሬው መልስ መካነ ሕይወት ሰንበት ትምሀርት ቤታችን ካፈራቻቸው አሁንም ድረስ በደብራችህ በስብከተ ወንጌል ኃላፊነት እያገለገሉ በሚገኙት በመጋቤ ሃይማኖት ቀሲስ ሐብታሙ እለቱን የሚስማማ ቃለ ወንጌል ተመግበናል ።
በጉባያችንም መሀል ልባችንን በሀሴት የሞላው ለረጅም ጊዜ ከቤታችን ያልነበረው የምንወደው ወንድማችን ዘማሪ ሀዋዝ በመሃላችን ተገኘቶ የእናት መካነ ሕይወትን ፍቅር በደስታ እንባ በዝማሬ አጅቦ ገልጾልናል ።
እንዲህ እንዲህ እያልን በደስታ እና በፍቅር አሳልፈነዋል። ይሄ ተጀመረ እንጂ አመቱን በሙሉ የእናት መካነ ሕይወት ልደት ይከበራል እና በእግዚአብሄር ቃል በዝማሬ በአገልግሎት  በሰንበት ትምሀርት ቤታችን ውስጥ ያለፋቹ አባላት ኑ በፍቅር እንሰብሰብ  እንላለን ።
የጉባዔውን ትምህርቶች መርሐ ግብሮች በሰ/ት/ቤታችን የዩቲዩብ ገፅ በቅርብ ቀን የምንለቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የሰንበት ትምህርት ቤቱን ማህበራዊ ድረ-ገፆች በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑ አገልግሎቱን ይደግፉ፡፡
እናት መካነ ሕይወት በጥበብ እደጊ

BY ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ/ሕ/ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል













Share with your friend now:
tg-me.com/kaletsidkzm/9201

View MORE
Open in Telegram


ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ ሕ ሰ ት ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ ሕ ሰ ት ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል from vn


Telegram ቃለ ጽድቅ ዘመካነ ሕይወት | የመ/ሕ/ሰ/ት/ቤት ሰሌዳ መጽሔት ንዑስ ክፍል
FROM USA